Tirunesh Dibaba took the second Gold

Written on Friday, August 22nd, 2008 at 9:36 am by ethioforum

Tirunesh DibabaBBC - Ethiopia’s Tirunesh Dibaba made it an Olympic double after winning the 5,000m on Friday in the Bird’s Nest. [VIDEO]

A week after winning the 10,000m, Dibaba sprinted to victory ahead of Turkey’s Elvan Abeylegesse and defending champion Meseret Defar.

After a sluggish start with nobody willing to push the pace, Dibaba took the lead with two laps remaining to finish with a time of 15:41.40 secs. It is the first time a female runner has won the 5,000m and 10,000m titles.

Related post:

  • Tirunesh Dibaba set a new Olympic record
  • Kenenisa outsprinted his rivals with a stunning last lap
  • Kenya, Ethiopia shine for Africa
  • Kenenisa retains 10,000m Olympic title
  • Great Run participants demand the release of Teddy Afro
  • 19 Responses to “Tirunesh Dibaba took the second Gold”

    1. ሰለሞን Says:

      እንኩዋን ደስ አለን!!!!!!!!!!!!!!!
      ዳግም ታሪክ ተጻፈ, በ 10000 ሜ እና በ 5000 ሜ
      የ ሴት አንበሳ ,,,

    2. mathii Says:

      whats a big deal?ምን አዲስ ነገር ነው አንደኛ ወጡ አልወጡ::ድሮም ጥንትም የምናውቀውና የለመድነው ነው::እንደ አጀማመራችን በትንሹ ጠቅላላ ህምሳና ስልሳ ሜዳልያ ማግኝችን:ጊዜ ነበር አንድ ምስኪን ሁለት ጊዜ ተወዳድራ ለፍታ ነው ያመጣችው ;ከመጠን በላይ ማስተጋባቱ ለኔ አይታየኝም::እነ አሜሪካም ያን ሁሉ መዳልያ አግበስበሰው ድምጻቸው አይሰማም::ከመጠን ያለፈ ጩህት ምን አመጣው? መገረም ያለብን በሌላ በተለያዩ የስፖርት አይነቶች ስናሸንፍ ብቻ ይመስለኛል::እድሜ ልክ አምስትሺ እና አስር ሺ ዘንደሮም ለከርሞም ያው ምንም የተለወጥነው የለውጥነው ነገር የለም::እና ፕሊስ ከመጠን በላይ ባንጮህ ጥሩ ይመስለኛል::

    3. Mike Says:

      Greate. Congra for all of us

    4. rwanda Says:

      ሩጫ እኮ በ ኦሎንፒክ ስፖርት በጣም ቀላሉ የውድድር አይነት ነው ቴክኒክ አይጠይቅ ታክቲክ ዝም ብሎ መሮጥ ለዚህ ነው አውሮፓውያንም ለኛ የለቀቁልን ከብቶችም እንስ ሳዎችም ሩጡ ካልዋቸው ይሮጣሉ ሳያሳይዋቸው እንክዋን የሰው ልጅ ቀርቶ የሩጫ ስፖርት ኦሎንፒክ ላይ መቅረት ያለበት የስፖርት አይነት ነው ምክኒያቱም ዝም ብሎ መሮጥ ማንም ህይወት ያለው ቀርቶ የሌለውም ስለሚያደርገው ነው ኢትዮጵያውያን መሮጥ ያለብን ኦሎምፒክ ላይ ሳይሆን ኑሮአችን ላይ ነው አሁን በሌላ ስፖርት አይነት ነው መሳተፍ ያለብን እና ሩጫውን ወደ ችግራችን ብናደርገው ይሄ ሁሉ መዳሊያ ይሄ ሁሉ ፎቅ የኛ ይሆን ነበር ህይሌ አንደኛ ወጣ አገሩን ከችግር አያላቅም ቀነኒሳ አንደኛ ወጣ እንደዛው ግፋ ቢል ያችን የፈረደባት ባንዲራ እድሜ ለህይለስልላሴ ይዞ ለ ሃያ ሺ ለማይሞላ ህዝብ ቢያሳይ ነው አሁንማ እስዋንም የሚያይ ጠፋ ምክኒያቱም እላይዋ ላይ አንባሻ ተሳለባት ክብርዋም ማእረግዋም ስለተገፈፈ የሚያያትም ጠፋ እላይዋ ላይ ያለችዉን አንባሻ ወይ አይበልዋት ወይ አያስበልዋት ወይ አይቆርስዋት ዝም ብለው አይን አይንዋን እያዩ የብሄር መከበርያ ናት ይላሉ :: ጫቱን ቅሞ መጥቶ ኦሮሞ ጠባብ ነው እያለ እየደነፋ የኔ ብሄር ተከበረ? አቤት መቸም ጉዳቸው ብዙ ነው ይልቁንስ ባንዲራው መሃል ላይ የተሳለችው ነገር የምትወክለው ቆንጆ ሙያ ያላት የትግራይ ሴት የጋገረችው አንባሻ ን ነው ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ምንም የሚያገናኛት ነገር የለም ይልቁንም እስዋን አንስዋትና እስቲ ግርማ ሞገሳችን ይመለስ በውነት እውነቴን ነው አገራችን ወደ ውጭ ከምትልከው አለኝ ከምትለው ቡናም ሆነ ጽጌረዳ አበባ የበለጠ ፈረንጆቹ የሚወዱት ባንዲራችንን ነው አሁን እኔን ያሳዘነኝ ነገር በዚህ ኦሎምፒክ ውድድር ቢኖር ርዋጮቹ ካሸነፉ በህዋላ ባንዲራ ነው ብለው አንባሻ ተሸክመው መዞራቸው . እሺ ከሆነ ከሆነ አይቀር ቀሪውን ውድድር ሲያሸንፉ ድፎ ዳቦ ያርጉልን ወይም የሸዋ ዳቦ በደንብ ያደግንበት ስለሆነ ደግሞም ያው ነጮቹም የሚያውቁት እሱን ስለሆነ. ሰው አሸንፎ እስቲ አንባሻ ተሸክሞ ይዞ ይዞራል ባንዲራ እንደመልበስ

    5. Hagos Araya Says:

      Wow! 2nd gold medal for us by you? What a wonderful accomplishment.

      Tirunish good job! We all are proud of you. And congratulations all Ethiopians. I am also glad Meseret Defar brought bronze using this occasion. I am hoping we will hear another good news tomorrow by our hero’s on men’s 5000m as well.

      Our next accomplishment for the rest of Ethiopians would be getting rid of the weyane MENGA criminal group from Ethiopia before the 2012 London Olympics. Yes! We all can do it along with the best leaders of Ginbot 7.

      Lets us all become heroes of our country as Tirunish, Meseret, kennenissa, sileshi and others. Lets all contribute our best potential to Ginbot 7 and bring down the Weyane criminal groups.

      Yes we can!!!!Yes we can!!!

      Victory to the Ethiopian people!!!

      Death to weyane criminal members and supporters!!!!!!!

    6. seble Says:

      who cares

    7. Tati Says:

      I am happy with the results

      But where is the lunatic Mediakkissa to day. Observe what he writes

    8. Ja Says:

      thanks and congra Dibaba! I know it is not the place I should post but worth to read. በአንድ ወቅት ስብሰባ ላይ አበበ በለው እንዲህ ብሎ ነበር “ወያኔን ውሸታምነቱን ሰው አይነግርለትም እራሱ ይናገረዋል ወይም ያጋልጠዋል”። እውነትም ሁሌም ያለው እውነት ነው እስቲ ይህቺን ስለኦሎምፒክ በኢትዮ ሪፖርተር ላይ የተጻፈውን እይዋት። http://www.ethiopianreporter.com/content/view/2754/54/

      በዚህ አጋጣሚ የወያኔን ባንዲራ ሊያውለበልቡ የቻሉት በቻይና ውስጥ የወያኔ ሆድ አደሮች ወይም የተላኩ እንጂ እዛ ነዋሪዎች ስለሌሉ ነው:: አቴንስ አይታችው እንደሆነ የወያኔ ባንዲራ አንዱጋም አላውለበለቡም::

    9. Washeraw Says:

      With so little resources, we achieve many “first times”. This is the Ethiopian spirit as I see it. Imagine what would happen if we had more freedom! Imagine what would happen if we could root out the corruption and nepotism in the athletics federation: we could win more medals in the 1500 and 800 runs and the 3000 steeplechase, and regain our supremacy in the marathon.

      With all those handicaps, we are still on top of the world of middle and long distance running.

      Thanks Trruyyee and Mesi for lifting our spirits. There is more to come!!

      Women of my country: come out and celebrate our daughters.

      Ililililililililililil………

      Ayahoho gena naw dluu

    10. Ja Says:

      I am sorry this was the link http://www.ethiopianreporter.com/content/view/2754/1/

    11. falk Says:

      We proud to be an Ethiopian. Tirunesh! I would like to say; kurat kurat ayleshm wey kurat ayleshm wey, Ye Ethiopian Aydeleshim wey kurat aylishm wey. You are Fabulous Athlete and I wish to you and your Boy friend the great and wonderfull Athlete Sileshi sehine- Happy Marriage.

    12. Gambella Says:

      –AMHARAS WERE ETHIOPIAS MISFORTUNE-

      Why are these dumb uesless lazy Amaras complaining about ?

      They had their chance for the last 100+ years,yet they failed to bring meaningful socioeconomic change and failed to bring Democracy. The only thing the Amhara dominated governemnts brought to ethiopia and ethiopians is WAR,STARVATION,POVERITY,TRIBALISM,

    13. Gambella Says:

      –AMHARAS WERE ETHIOPIAS MISFORTUNE-

      Why are these dumb uesless lazy Amaras complaining about ?

      They had their chance for the last 100+ years,yet they failed to bring meaningful socioeconomic change and failed to bring Democracy. The only thing the Amhara dominated governemnts brought to ethiopia and ethiopians is WAR,STARVATION,POVERITY,TRIBALISM,

    14. Gambella Says:

      AMHARAS WERE ETHIOPIAS MISFORTUNE

      Why are these dumb uesless lazy Amaras complaining about ?

      They had their chance for the last 100+ years,yet they failed to bring meaningful socioeconomic change and failed to bring Democracy. The only thing the Amhara dominated governemnts brought to ethiopia and ethiopians is WAR,STARVATION,POVERITY,TRIBALISM,

    15. gudu Says:

      you are right GAMBELLA I AGREE WITH YOU 100%.
      the amharas always dream just power at any cost kkkkk
      but dont worry they will get there medicen like2005 kkkk
      other ways there will be no peace with power hunger neftegnas.
      the rest forget they are walfare adected neftegnas they cant even change there on life. but they come here to write there anger kkkkk
      shame on you neftegnas. ethiopia is much more better than ever befor.
      we move forward to divolopement with our great leaders. but you can go to hell & burn there. yederg tirafis kkkkkkkkkkkkkkkkkkk i love my comment

    16. selam Says:

      ብቅጽል ስምሕ ጉዱ ወይም ጋንቤላ የ እውነተኛው ስምህ ግደይ ወይም ሃጎስ አንተና መሰል የወያኔ ክድሬውች ለምትፈጽሙት ግፍ እና ዝርፊያ የሚጠይቃችሁ የነቃ ህብረተሰብ ቢኖር ያው እሱ ብቻ ስለሆነ ይመስለኛል::እንደ ዉሻ በበላችሁበት አትጩሁ::ማንም የአማራ ተወላጅ ኢትዮጵያን ቢያስተዳድር በኢትዪጵያዊነት ስሜት እንጂ ከሌላው አገር ዘርፎና ቀምቶ ሌላውን በመበደል አልነበረም::በሰሜንም ከጣልያን በደቡብም ከሱማልያ አገሩን ከጠላት ያስከበረው በኢትዮጵያዊነት እምነቱ ነው እንጂ ይሄ የኔ ብሄር ጎሳ አገር አይደለም ይሄ የኔ አገር ነው ብሎ አልነበረም::ለዳር ድንበራቸውም መከበር ጎሳ አልለዩም ፍርድ ቤትም አልሄዱም:: ለመሆኑ ሚኒሊክ ነው ለይቶ ለሸዋ የሰራው ወይስ መንግስቱ ነው ለጎንደር አገሬ ነው ብሎ ለይቶ የሰራው?ጊዜ ያለፈበት የወቅቱ በጠመንጃ ህይል መሪ ነን የሚሉ ጠባብ መሪዎች አስተሳሰብ ነው::ለመሆኑ ሌላውን አገር እየዘረፉ እየገደሉ እያሰሩ ትግራይን ብቻ በተናጥል መገንባት ይሄ ነው ያገር ልማት? የአማራ መሬት ነው ብለው ለጎረቤት አገር መሬት ሽንሽነው እየሰጡ እንዲህ ነው አገር መምራት? አስራ አራት ሚሊዮን ህዝብ ለረሃብ አደጋ አጋልጠው ምንም ረሃብ የለም የሚሉ እንዲህ ነው መሪ? እንዲያውም ኢትዮጵያ ውስጥ ለነበረው ረህብ እና ድርቅ ተጠያቂዎቹ ያሁኖቹ የወያኔ መሪዎች ናቸው::ምክኒያቱም አምራቹን ህይል ሞፈሩን ቀምተው ታገል ብለው ጠመንጃ በማስታጠቅ ለነበረው አስከፊ ድርቅ ተጠያቂዎች ናቸው::በአጠቃላይ የምስራቅ አፍሪካ ሰላም ማጣትና በድህነት መጠራት ለኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ በ እርስ በ እርስ ጦርነት መታመስና በድህነት መኖር ተጠያቂዎቹ የዘመናችን ዘረኛ መሪዎች ወያኔና ሻእቢያ ናቸው;;

    17. ras m Says:

      ጽሁፉ ካለው ቶፒክ ጋር ባይገናኝም ትንሽ የዘመኑን የወያኔ መመሪያ ና ህግ እስቲ ልንገራችህ..ትግራይን ብቻ አልሙ ሌላውን አገር ፈግሙ..ህገ መለስን አክብሩ..የአዜብን መመሪያ ስሙ…የሰውን አገር ውረሩ..ህጻናትን ግደሉ ልጃገረዶችም ድፈሩ…አገሪትዋም ዝረፉ ..አዘርፉ..በድንበራችህ ተደራደሩ..ምርጫንም አጭበርብሩ ..አማራን ግደሉ.. ኦሮሞንም ጥሉ ..ጉራጌን አክስሩ ..ኢርትራውያንም አባሩ… ዘርማንዘራቹንም ለዩ..ስረቁ አሰርቁ …በስዊስ ባንክም አስቀምጡ…ግደሉ ተገዳደሉ… እሰሩ ..መለስ ቅዱስ ነው በሉ..በሃሰትም መስክሩ ..ፍረዱ..እረዱ..ተዋረዱ…ተሰደዱ..ትግራይን ገንቡ.. አማራን አፈንዱ..ኦሮሞን አዋርዱ..ደቡብን..አውላግዱ…በላተኛም አቁሙ…ህዝቡንም አስርቡ..ትግሬውች ግን. ጥገቡ

    18. ruth Says:

      i dont agree with you about 800m 1500 3000 steeplachase and marathon.yes you did well in 10000m and 5000m.but you guys should forget about marathons and middle because it belongs to the country which beat you in the medal table,i mean to the country which took home 5 golds 5 silver and 4 bronce.the performance was awesome for them!!!!

    19. ruth Says:

      am just thinking about what would have been hapen to you guys if kenenisa or dibaba got injured. because you depend only on thos two guys.any way defar this days is dead sileshi never win gold. so i dont also agree with peoples who always say ethiopian runners.should say kenenisa and dibaba